የግርጌ ማስታወሻ
d ሕጉ “ሰው ይመስል የሜዳን ዛፍ ከበህ ማጥፋት አለብህ?” ሲል በግልጽ ይጠይቃል። (ዘዳግም 20:19) በመጀመሪያው መቶ ዘመን ይኖር የነበረው አይሁዳዊው ምሁር ፊሎ ይህን ሕግ በመጥቀስ አምላክ “ሰዎች በጠላቶቻቸው ሳቢያ ያደረባቸውን ቁጣ ከጉዳዩ ጋር ምንም ግንኙነት በሌላቸው ነገሮች ላይ መወጣታቸው አግባብ አይደለም” የሚል አመለካከት እንዳለው ገልጿል።
d ሕጉ “ሰው ይመስል የሜዳን ዛፍ ከበህ ማጥፋት አለብህ?” ሲል በግልጽ ይጠይቃል። (ዘዳግም 20:19) በመጀመሪያው መቶ ዘመን ይኖር የነበረው አይሁዳዊው ምሁር ፊሎ ይህን ሕግ በመጥቀስ አምላክ “ሰዎች በጠላቶቻቸው ሳቢያ ያደረባቸውን ቁጣ ከጉዳዩ ጋር ምንም ግንኙነት በሌላቸው ነገሮች ላይ መወጣታቸው አግባብ አይደለም” የሚል አመለካከት እንዳለው ገልጿል።