የግርጌ ማስታወሻ
a በበኩረ ጽሑፉ ላይ የሚገኘው አገላለጽ በሂደት ላይ ያለንና መቆም ያለበትን ድርጊት የሚያመለክት ነው። በመሆኑም ኢየሱስ አድማጮቹ እያደረጉ ያሉትን ነገር እንዲተዉ ይኸውም በሌሎች ላይ መፍረዳቸውን ወይም ሌሎችን መኮነናቸውን እንዲያቆሙ መምከሩ ነበር።
a በበኩረ ጽሑፉ ላይ የሚገኘው አገላለጽ በሂደት ላይ ያለንና መቆም ያለበትን ድርጊት የሚያመለክት ነው። በመሆኑም ኢየሱስ አድማጮቹ እያደረጉ ያሉትን ነገር እንዲተዉ ይኸውም በሌሎች ላይ መፍረዳቸውን ወይም ሌሎችን መኮነናቸውን እንዲያቆሙ መምከሩ ነበር።