የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b መጽሐፍ ቅዱስ በ2 ጢሞቴዎስ 4:2 ላይ ሽማግሌዎች አልፎ አልፎ ‘መውቀስ፣ መገሠጽ እንዲሁም አጥብቀው መምከር’ እንዳለባቸው ይናገራል። ‘አጥብቆ መምከር’ ተብሎ የተተረጎመው የግሪክኛ ቃል (ፓራካሌኦ) “ማበረታታት” ተብሎም ሊተረጎም ይችላል። ከዚህ ጋር ተዛማጅነት ያለው ፓራክሊቶስ የሚለው የግሪክኛ ቃል፣ ሕግ ነክ ለሆኑ ጉዳዮች ለአንድ ግለሰብ ጥብቅና የሚቆምን ሰው ሊያመለክት ይችላል። በመሆኑም ሽማግሌዎች ጠንከር ያለ ወቀሳ በሚሰጡበት ጊዜም እንኳ ግባቸው ግለሰቡን በመንፈሳዊ መርዳት ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ