የግርጌ ማስታወሻ
a በተጨማሪም “ለአምላክ የማደር ቅዱስ ሚስጥር” በኢየሱስ በኩል ተገልጧል። (1 ጢሞቴዎስ 3:16) ያላንዳች እንከን በታማኝነት ከአምላክ ጎን የሚቆም ሊኖር ይችላል? የሚለው ጥያቄ ለረጅም ጊዜ መልስ ሳያገኝ ሚስጥር ሆኖ ቆይቷል። ኢየሱስ ለዚህ ጥያቄ መልስ አስገኝቷል። የሰይጣንን ፈተናዎች ሁሉ በመቋቋም በታማኝነት ጸንቷል።—ማቴዎስ 4:1-11፤ 27:26-50
a በተጨማሪም “ለአምላክ የማደር ቅዱስ ሚስጥር” በኢየሱስ በኩል ተገልጧል። (1 ጢሞቴዎስ 3:16) ያላንዳች እንከን በታማኝነት ከአምላክ ጎን የሚቆም ሊኖር ይችላል? የሚለው ጥያቄ ለረጅም ጊዜ መልስ ሳያገኝ ሚስጥር ሆኖ ቆይቷል። ኢየሱስ ለዚህ ጥያቄ መልስ አስገኝቷል። የሰይጣንን ፈተናዎች ሁሉ በመቋቋም በታማኝነት ጸንቷል።—ማቴዎስ 4:1-11፤ 27:26-50