የግርጌ ማስታወሻ
a አንደኛ ነገሥት 3:16 ሁለቱ ሴቶች ዝሙት አዳሪዎች እንደሆኑ ይገልጻል። ቅዱሳን ጽሑፎችን ጠለቅ ብሎ ማስተዋል (እንግሊዝኛ) የተባለው መጽሐፍ እንዲህ ሲል ያብራራል፦ “እነዚህ ሴቶች ዝሙት አዳሪዎች የተባሉት መተዳደሪያቸው ስለሆነ ሳይሆን ልጅ የወለዱት በዝሙት እንደሆነ ለመግለጽ ሊሆን ይችላል፤ ሴቶቹ አይሁዳውያን ምናልባትም የሌላ አገር ዝርያ ያላቸው ሊሆኑ ይችላሉ።”—በይሖዋ ምሥክሮች የተዘጋጀ።