የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a “መውደድ (እንደ ቅርብ ወዳጅ ወይም ወንድም አድርጎ መመልከት)” የሚል ትርጉም ያለው ፊሌኦ የተባለው ግስ በክርስቲያን ግሪክኛ ቅዱሳን መጻሕፍት ውስጥ በተደጋጋሚ ጊዜያት ተሠርቶበታል። ስቶርጊ የተባለው ቃል የጠበቀ ቤተሰባዊ ፍቅርን ያመለክታል፤ በ2 ጢሞቴዎስ 3:3 ላይ በመጨረሻዎቹ ቀናት እንደሚጠፋ የተገለጸው የፍቅር ዓይነት ይህ ነው። ኤሮስ ወይም በተቃራኒ ፆታዎች መካከል በሚኖረው መሳሳብ የሚፈጠረው ፍቅር በክርስቲያን ግሪክኛ ቅዱሳን መጻሕፍት ውስጥ አልተጠቀሰም፤ ሆኖም መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እንዲህ ዓይነቱ ፍቅር የሚናገርባቸው ቦታዎች አሉ።—ምሳሌ 5:15-20

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ