የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ከዚህ ጋር ተመሳሳይ አገላለጽ የሚጠቀሙ ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች አሉ። ለምሳሌ ያህል “አምላክ ብርሃን ነው” እና “አምላካችን የሚባላ እሳት ነው” የሚሉ ጥቅሶች እናገኛለን። (1 ዮሐንስ 1:5፤ ዕብራውያን 12:29) ይሁን እንጂ እነዚህ አገላለጾች ይሖዋን የሚያነጻጽሩት ከቁሳዊ ነገሮች ጋር በመሆኑ ዘይቤያዊ አነጋገሮች መሆናቸውን መገንዘብ ይኖርብናል። ይሖዋ ቅዱስና ጻድቅ ስለሆነ በብርሃን ሊመሰል ይችላል። “ጨለማ” ወይም ርኩሰት በእሱ ዘንድ የለም። ኃይሉን በመጠቀም ማጥፋት የሚችል በመሆኑም ከእሳት ጋር ሊመሳሰል ይችላል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ