የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a መጽሐፍ ቅዱስ በተደጋጋሚ ጊዜያት የትንሣኤ ተስፋን ከይሖዋ የማስታወስ ችሎታ ጋር አያይዞ ይገልጸዋል። ታማኙ የአምላክ አገልጋይ ኢዮብ ይሖዋን ‘ምነው ቀጠሮ ሰጥተህ ባስታወስከኝ!’ ብሎታል። (ኢዮብ 14:13) ኢየሱስ “በመታሰቢያ መቃብር ያሉ ሁሉ” ትንሣኤ እንደሚያገኙ ተናግሯል። ይሖዋ ከሞት ሊያስነሳቸው የሚፈልጋቸውን ሰዎች በሚገባ የሚያስታውሳቸው በመሆኑ ይህ አነጋገር ተገቢ ነው።—ዮሐንስ 5:28, 29

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ