የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a የረቢዎች ሕግ ማንም ሰው የሥጋ ደዌ በሽተኞችን ሁለት ሜትር ገደማ መራቅ እንዳለበት ያዝዛል። ነፋስ የሚነፍስ ከሆነ ደግሞ ሕመምተኛው ቢያንስ 45 ሜትር ገደማ መራቅ ነበረበት። ሚድራሽ ራባ የተባለው የአይሁዶች መጽሐፍ አንድ ረቢ ከሥጋ ደዌ በሽተኞች ይሸሸግ እንደነበረ፣ ሌላው ረቢ ደግሞ እንዳይጠጉት ሲል ድንጋይ ይወረውርባቸው እንደነበር ይገልጻል። የሥጋ ደዌ በሽተኞች ሕዝቡ በጣም ያገልላቸውና ይጸየፋቸው የነበረ በመሆኑ ስሜታቸው ይጎዳ ነበር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ