የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

d በባቢሎን ላይ የደረሰው ጥፋት ፍጻሜያቸውን ካገኙት የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች መካከል አንዱ ምሳሌ ብቻ ነው። ሌሎቹ ምሳሌዎች በጢሮስና በነነዌ ላይ የደረሰውን ጥፋት ያካትታሉ። (ሕዝቅኤል 26:1-5፤ ሶፎንያስ 2:13-15) በተጨማሪም የዳንኤል ትንቢት ከባቢሎን በኋላ የዓለም ኃያል መንግሥት ሆነው ተራ በተራ የሚነሱ ብሔራትን ተንብዮ ነበር። እነዚህም ሜዶ ፋርስንና ግሪክን ያጠቃልላሉ። (ዳንኤል 8:5-7, 20-22) በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ የተፈጸሙትን ስለ መሲሑ የተነገሩ በርካታ ትንቢቶች በተመለከተ ማብራሪያ ለማግኘት ከገጽ 199-201 ላይ ያለውን ተጨማሪ ክፍል ተመልከት።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ