የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ኢየሱስ የተከተሉትን ሰዎች ሁሉ፣ ያላቸውን ንብረት በሙሉ ለሌሎች እንዲሰጡ አልጠየቃቸውም። ለሀብታም ሰው ወደ አምላክ መንግሥት መግባት አስቸጋሪ እንደሚሆንበት ቢናገርም “በአምላክ ዘንድ ሁሉ ነገር ይቻላል” ብሏል። (ማርቆስ 10:​23, 27) ደግሞም ባለጸጋ የሆኑ ጥቂት ሰዎች የክርስቶስ ተከታዮች ሆነዋል። እነዚህ ሰዎች በክርስቲያን ጉባኤ ውስጥ ሀብትን በሚመለከት ቀጥተኛ ምክር የተሰጣቸው ቢሆንም ያላቸውን ሀብት ሁሉ ለድሆች እንዲሰጡ አልተጠየቁም።​—⁠1 ጢሞቴዎስ 6:​17

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ