የግርጌ ማስታወሻ
a “አርዓያ” ተብሎ የተተረጎመው የግሪክኛ ቃል በቀጥታ ሲፈታ “ከሥር የተጻፈ” ማለት ነው። ከክርስቲያን ግሪክኛ ቅዱሳን መጻሕፍት ጸሐፊዎች መካከል ይህን ቃል የተጠቀመው ሐዋርያው ጴጥሮስ ብቻ ነው፤ ቃሉ “አንድ አስተማሪ፣ ተማሪው በተቻለ መጠን እሱ የጻፈለትን አስመስሎ እንዲገለብጥ በተማሪው ደብተር ላይ የሚያሰፍርለትን በትክክል የተጻፉ ፊደላት” ያመለክታል።
a “አርዓያ” ተብሎ የተተረጎመው የግሪክኛ ቃል በቀጥታ ሲፈታ “ከሥር የተጻፈ” ማለት ነው። ከክርስቲያን ግሪክኛ ቅዱሳን መጻሕፍት ጸሐፊዎች መካከል ይህን ቃል የተጠቀመው ሐዋርያው ጴጥሮስ ብቻ ነው፤ ቃሉ “አንድ አስተማሪ፣ ተማሪው በተቻለ መጠን እሱ የጻፈለትን አስመስሎ እንዲገለብጥ በተማሪው ደብተር ላይ የሚያሰፍርለትን በትክክል የተጻፉ ፊደላት” ያመለክታል።