የግርጌ ማስታወሻ
b መጨረሻ ላይ የተጠቀሰውን በሐዋርያት ሥራ 20:35 ላይ የሚገኘውን አባባል ያሰፈረው ሐዋርያው ጳውሎስ ብቻ ነው። ጳውሎስ ይህን ሐሳብ የጻፈው በቃል ተነግሮት (ማለትም ኢየሱስ ይህን ሲናገር የሰማ ሰው ወይም ትንሣኤ ያገኘው ኢየሱስ ራሱ ነግሮት) አሊያም በመለኮታዊ ራእይ ተገልጦለት ሊሆን ይችላል።
b መጨረሻ ላይ የተጠቀሰውን በሐዋርያት ሥራ 20:35 ላይ የሚገኘውን አባባል ያሰፈረው ሐዋርያው ጳውሎስ ብቻ ነው። ጳውሎስ ይህን ሐሳብ የጻፈው በቃል ተነግሮት (ማለትም ኢየሱስ ይህን ሲናገር የሰማ ሰው ወይም ትንሣኤ ያገኘው ኢየሱስ ራሱ ነግሮት) አሊያም በመለኮታዊ ራእይ ተገልጦለት ሊሆን ይችላል።