የግርጌ ማስታወሻ
c አይሁዳውያን በየዓመቱ ሁለት ድራክማ (የሁለት ቀን ደሞዝ ይሆናል) ለቤተ መቅደስ ግብር እንዲከፍሉ ይጠበቅባቸው ነበር። አንድ የማመሣከሪያ ጽሑፍ እንዲህ ብሏል፦ “ይህ ግብር በዋነኝነት የሚውለው በየዕለቱ የሚቀርበውን የሚቃጠል መሥዋዕትና በሕዝቡ ስም የሚቀርቡትን የሁሉንም መሥዋዕቶች ወጪ ለመሸፈን ነው።”
c አይሁዳውያን በየዓመቱ ሁለት ድራክማ (የሁለት ቀን ደሞዝ ይሆናል) ለቤተ መቅደስ ግብር እንዲከፍሉ ይጠበቅባቸው ነበር። አንድ የማመሣከሪያ ጽሑፍ እንዲህ ብሏል፦ “ይህ ግብር በዋነኝነት የሚውለው በየዕለቱ የሚቀርበውን የሚቃጠል መሥዋዕትና በሕዝቡ ስም የሚቀርቡትን የሁሉንም መሥዋዕቶች ወጪ ለመሸፈን ነው።”