የግርጌ ማስታወሻ
b በተጨማሪም ኢየሱስ እንደጠቆመው ካህኑም ሆነ ሌዋዊው ‘ከኢየሩሳሌም’ እየመጡ ነበር፤ ስለሆነም ከቤተ መቅደሱ እየተመለሱ ነበር ማለት ነው። እንግዲያው እነዚህ ሰዎች ‘የሞተ የሚመስለውን ሰው ዝም ብለውት ያለፉት እንዳይረክሱና በቤተ መቅደስ የሚሰጡት አገልግሎት ለጊዜውም ቢሆን እንዳይስተጓጎልባቸው በመፍራት ነው’ የሚል ማስተባበያ ማቅረብ አይቻልም።—ዘሌዋውያን 21:1፤ ዘኁልቁ 19:16