የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b በተጨማሪም ኢየሱስ እንደጠቆመው ካህኑም ሆነ ሌዋዊው ‘ከኢየሩሳሌም’ እየመጡ ነበር፤ ስለሆነም ከቤተ መቅደሱ እየተመለሱ ነበር ማለት ነው። እንግዲያው እነዚህ ሰዎች ‘የሞተ የሚመስለውን ሰው ዝም ብለውት ያለፉት እንዳይረክሱና በቤተ መቅደስ የሚሰጡት አገልግሎት ለጊዜውም ቢሆን እንዳይስተጓጎልባቸው በመፍራት ነው’ የሚል ማስተባበያ ማቅረብ አይቻልም።​—⁠ዘሌዋውያን 21:1፤ ዘኁልቁ 19:​16

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ