የግርጌ ማስታወሻ
c የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት አዘጋጆች፣ ጥቅሱ በዕብራይስጥ የተጻፈበት መንገድ “በሴቲቱ ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ብቻ የሚያመለክት ነው ለማለት አያስችልም” ይላሉ። በተጨማሪም መጽሐፍ ቅዱስ የጽንሱ ወይም የሽሉ ዕድሜ በይሖዋ ፍርድ ላይ የሚያመጣው ለውጥ ስለመኖሩ የሚናገረው ነገር እንደሌለ ልብ በል።
c የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት አዘጋጆች፣ ጥቅሱ በዕብራይስጥ የተጻፈበት መንገድ “በሴቲቱ ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ብቻ የሚያመለክት ነው ለማለት አያስችልም” ይላሉ። በተጨማሪም መጽሐፍ ቅዱስ የጽንሱ ወይም የሽሉ ዕድሜ በይሖዋ ፍርድ ላይ የሚያመጣው ለውጥ ስለመኖሩ የሚናገረው ነገር እንደሌለ ልብ በል።