የግርጌ ማስታወሻ
c “ርኩሰት” በቅዱሳን መጻሕፍት ውስጥ ባለው አገባቡ በርካታ የኃጢአት ዓይነቶችን ሊያካትት የሚችል ሰፊ ትርጉም ያለው ቃል ነው። ሁሉም ዓይነት ርኩሰት በፍርድ ኮሚቴ ሊታይ የሚገባው ባይሆንም አንድ ግለሰብ አስነዋሪ ርኩሰት ፈጽሞ ንስሐ ባይገባ ከጉባኤ ሊወገድ ይችላል።—2 ቆሮንቶስ 12:21፤ ኤፌሶን 4:19፤ በተጨማሪም ከሐምሌ 15, 2006 መጠበቂያ ግንብ ላይ “የአንባቢያን ጥያቄዎች” የሚለውን አምድ ተመልከት።