የግርጌ ማስታወሻ
c ቆየት ብሎ ጳውሎስ “ለአሕዛብ [የተላከ] ሐዋርያ” ተደርጎ ተሹሟል፤ ይሁንና ከ12ቱ መካከል ተቆጥሮ አያውቅም። (ሮም 11:13፤ 1 ቆሮ. 15:4-8) ኢየሱስ ምድር ላይ አገልግሎቱን ባከናወነበት ወቅት ጳውሎስ ኢየሱስን አልተከተለውም፤ በመሆኑም ይህን ልዩ መብት ለማግኘት ብቁ አልነበረም።
c ቆየት ብሎ ጳውሎስ “ለአሕዛብ [የተላከ] ሐዋርያ” ተደርጎ ተሹሟል፤ ይሁንና ከ12ቱ መካከል ተቆጥሮ አያውቅም። (ሮም 11:13፤ 1 ቆሮ. 15:4-8) ኢየሱስ ምድር ላይ አገልግሎቱን ባከናወነበት ወቅት ጳውሎስ ኢየሱስን አልተከተለውም፤ በመሆኑም ይህን ልዩ መብት ለማግኘት ብቁ አልነበረም።