የግርጌ ማስታወሻ
e ይህን “አስፈላጊ ጉዳይ” ማከናወን ከባድ ኃላፊነት ስለነበር እነዚህ ወንዶች ከሽማግሌዎች የሚፈለጉትን ብቃቶች ያሟሉ ሳይሆኑ አይቀሩም። ይሁን እንጂ ወንዶች በክርስቲያን ጉባኤ ውስጥ ሽማግሌዎች ወይም የበላይ ተመልካቾች ተብለው መሾም የጀመሩት መቼ እንደሆነ ቅዱሳን መጻሕፍት በግልጽ አይናገሩም።
e ይህን “አስፈላጊ ጉዳይ” ማከናወን ከባድ ኃላፊነት ስለነበር እነዚህ ወንዶች ከሽማግሌዎች የሚፈለጉትን ብቃቶች ያሟሉ ሳይሆኑ አይቀሩም። ይሁን እንጂ ወንዶች በክርስቲያን ጉባኤ ውስጥ ሽማግሌዎች ወይም የበላይ ተመልካቾች ተብለው መሾም የጀመሩት መቼ እንደሆነ ቅዱሳን መጻሕፍት በግልጽ አይናገሩም።