የግርጌ ማስታወሻ
c እዚህ ላይ የተጠቀሱት ጨርቆች ጳውሎስ ላቡ ዓይኑ ውስጥ እንዳይገባ ግንባሩ ላይ የሚያስራቸው መሐረቦች ሊሆኑ ይችላሉ። በተጨማሪም ስለ ሽርጦቹ ከሚገልጸው ሐሳብ እንደምንረዳው ጳውሎስ በወቅቱ ነፃ በሚሆንበት ሰዓት ምናልባትም ማለዳ ላይ ድንኳን ይሠራ የነበረ ይመስላል።—ሥራ 20:34, 35
c እዚህ ላይ የተጠቀሱት ጨርቆች ጳውሎስ ላቡ ዓይኑ ውስጥ እንዳይገባ ግንባሩ ላይ የሚያስራቸው መሐረቦች ሊሆኑ ይችላሉ። በተጨማሪም ስለ ሽርጦቹ ከሚገልጸው ሐሳብ እንደምንረዳው ጳውሎስ በወቅቱ ነፃ በሚሆንበት ሰዓት ምናልባትም ማለዳ ላይ ድንኳን ይሠራ የነበረ ይመስላል።—ሥራ 20:34, 35