የግርጌ ማስታወሻ
d ሉቃስ እነዚህ መጻሕፍት 50,000 የብር ሳንቲሞች እንደሚያወጡ ጠቅሷል። እነዚህ የብር ሳንቲሞች ዲናር ከሆኑ ዋጋቸው በጣም ብዙ ነው፤ በዚያ ዘመን አንድ ሠራተኛ ይህን የሚያህል ገንዘብ ለማግኘት በሳምንት ሰባቱንም ቀን ቢሠራ እንኳ 50,000 ቀናት ማለትም 137 ዓመታት ገደማ ይፈጅበታል።
d ሉቃስ እነዚህ መጻሕፍት 50,000 የብር ሳንቲሞች እንደሚያወጡ ጠቅሷል። እነዚህ የብር ሳንቲሞች ዲናር ከሆኑ ዋጋቸው በጣም ብዙ ነው፤ በዚያ ዘመን አንድ ሠራተኛ ይህን የሚያህል ገንዘብ ለማግኘት በሳምንት ሰባቱንም ቀን ቢሠራ እንኳ 50,000 ቀናት ማለትም 137 ዓመታት ገደማ ይፈጅበታል።