የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

e አንዳንዶች፣ ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ሰዎች ሲጽፍ “በሕይወት የመትረፍ ተስፋችን እንኳ ተሟጦ ነበር” ያለው ይህን ገጠመኝ አስቦ እንደሆነ ይናገራሉ። (2 ቆሮ. 1:8) ይሁን እንጂ ከዚህም የከፋ አደገኛ ሁኔታ ያጋጠመውን ጊዜ መጥቀሱ ሊሆን ይችላል። ጳውሎስ “በኤፌሶን ከአውሬዎች ጋር [እንደታገለ]” ሲጽፍ በመወዳደሪያ ቦታዎች ከጨካኝ አራዊት ጋር መታገሉን መግለጹ ሊሆን ይችላል፤ አሊያም ደግሞ ከሰዎች ኃይለኛ ተቃውሞ እንዳጋጠመው እየተናገረ ይሆናል። (1 ቆሮ. 15:32) ሐሳቡ ቃል በቃል አሊያም ምሳሌያዊ በሆነ መንገድ ሊወሰድ ይችላል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ