የግርጌ ማስታወሻ
b የግርዘት ቃል ኪዳን ዛሬም ድረስ እየሠራ ያለው የአብርሃም ቃል ኪዳን ክፍል አልነበረም። የአብርሃም ቃል ኪዳን ተግባራዊ መሆን የጀመረው በ1943 ዓ.ዓ. ነው፤ ይህም አብርሃም (በወቅቱ አብራም ይባል ነበር) ወደ ከነአን ሲጓዝ የኤፍራጥስን ወንዝ የተሻገረበት ዓመት ነው። በወቅቱ አብርሃም የ75 ዓመት ሰው ነበር። የግርዘት ቃል ኪዳን የተቋቋመው ደግሞ በ1919 ዓ.ዓ. ነው፤ በዚህ ወቅት አብርሃም የ99 ዓመት ሰው ነበር።—ዘፍ. 12:1-8፤ 17:1, 9-14፤ ገላ. 3:17