የግርጌ ማስታወሻ
a እስራኤላውያን ያልሆኑ አብዛኞቹ ሰዎች እንደሚያደርጉት ሩት “አምላክ” የሚለውን የማዕረግ ስም ብቻ አለመጠቀሟ ትኩረት የሚስብ ነው፤ ይሖዋ የሚለውን የአምላክን የግል ስም ተጠቅማለች። ዚ ኢንተርፕሪተርስ ባይብል እንደሚከተለው የሚል አስተያየት ሰጥቷል፦ “ጸሐፊው በዚህ መንገድ ይህች የባዕድ አገር ሴት እውነተኛውን አምላክ የምታመልክ መሆኗን ጎላ አድርጎ ገልጿል።”
a እስራኤላውያን ያልሆኑ አብዛኞቹ ሰዎች እንደሚያደርጉት ሩት “አምላክ” የሚለውን የማዕረግ ስም ብቻ አለመጠቀሟ ትኩረት የሚስብ ነው፤ ይሖዋ የሚለውን የአምላክን የግል ስም ተጠቅማለች። ዚ ኢንተርፕሪተርስ ባይብል እንደሚከተለው የሚል አስተያየት ሰጥቷል፦ “ጸሐፊው በዚህ መንገድ ይህች የባዕድ አገር ሴት እውነተኛውን አምላክ የምታመልክ መሆኗን ጎላ አድርጎ ገልጿል።”