የግርጌ ማስታወሻ
c ኤልያስ በመሥዋዕቱ ላይ “እሳት አታንድዱበት” ማለቱ ትኩረት የሚስብ ነው። አንዳንድ ምሁራን እንደሚሉት ከሆነ እነዚህ ጣዖት አምላኪዎች አንዳንዴ ከታች ስውር የሆነ ቀዳዳ ያላቸውን መሠዊያዎች በመጠቀም እሳቱ የመጣው ከሰው ኃይል በላይ ከሆነ አካል እንደሆነ ለማስመሰል ይሞክሩ ነበር።
c ኤልያስ በመሥዋዕቱ ላይ “እሳት አታንድዱበት” ማለቱ ትኩረት የሚስብ ነው። አንዳንድ ምሁራን እንደሚሉት ከሆነ እነዚህ ጣዖት አምላኪዎች አንዳንዴ ከታች ስውር የሆነ ቀዳዳ ያላቸውን መሠዊያዎች በመጠቀም እሳቱ የመጣው ከሰው ኃይል በላይ ከሆነ አካል እንደሆነ ለማስመሰል ይሞክሩ ነበር።