የግርጌ ማስታወሻ
d ሐማ 10,000 መክሊት ብር ለመስጠት ቃል የገባ ሲሆን ይህ ገንዘብ በዛሬው ጊዜ ባለው የዋጋ ተመን ቢሰላ በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር ይሆናል። ንጉሡ በእርግጥ ቀዳማዊ ጠረክሲስ ከሆነ ሐማ ያቀረበው ገንዘብ እጅግ አጓጉቶት ሊሆን ይችላል። ጠረክሲስ ለረጅም ጊዜ ሲያቅድ የቆየውን ግሪኮችን የመውጋት ሐሳቡን እውን ለማድረግ ከፍተኛ ገንዘብ ያስፈልገው ነበር፤ ሆኖም ይህ ጦርነት ለከፍተኛ ኪሳራ ዳርጎታል።