የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ንጉሡ፣ አይሁዳውያን በጠላቶቻቸው ላይ የተቀዳጁትን ድል እንዲያጠናቅቁ ተጨማሪ ቀን ፈቀደላቸው። (አስ. 9:12-14) በዛሬው ጊዜም እንኳ አይሁዳውያን በየዓመቱ አዳር በተባለው ወር ላይ ይህን ድል ያገኙበትን ቀን ያከብራሉ፤ ይህ ወር በየካቲት ወር መገባደጃና በመጋቢት ወር መጀመሪያ ላይ ይውላል። ይህ በዓል ፉሪም ተብሎ የሚጠራ ሲሆን ስያሜውን ያገኘው ሐማ እስራኤላውያንን ለመደምሰስ ከጣለው ዕጣ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ