የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a በዚህ ዘገባና ማርያም ኤልሳቤጥን ለመጠየቅ ‘ተነስታ እንደሄደች’ በሚገልጸው ታሪክ መካከል ያለውን ልዩነት ልብ በል። (ሉቃስ 1:39) በዚያን ወቅት ማርያም የታጨች ብትሆንም ከዮሴፍ ጋር ገና ስላልተጋቡ እሱን ሳታማክር ሄዳ ሊሆን ይችላል። ከተጋቡ በኋላ ግን ማርያምና ዮሴፍ አብረው የተጓዙ ቢሆንም እንኳ ጉዞውን እንዳደረገ ተደርጎ የተገለጸው ዮሴፍ እንጂ ማርያም አይደለችም።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ