የግርጌ ማስታወሻ
a ኢየሱስ የተናገረው ምሳሌ አድማጮቹ የታላቁ ሄሮድስ ልጅ የነበረውን አርኬላዎስን ሳያስታውሳቸው አይቀርም። ሄሮድስ ከመሞቱ በፊት አርኬላዎስን በይሁዳና በሌሎች አካባቢዎች ላይ አልጋ ወራሽ አድርጎ ሾሞት ነበር። ይሁንና አርኬላዎስ መግዛት ከመጀመሩ በፊት እስከ ሮም ድረስ ተጉዞ አውግስጦስ ቄሳር ሹመቱን እንዲያጸድቅለት ማድረግ ያስፈልገው ነበር።
a ኢየሱስ የተናገረው ምሳሌ አድማጮቹ የታላቁ ሄሮድስ ልጅ የነበረውን አርኬላዎስን ሳያስታውሳቸው አይቀርም። ሄሮድስ ከመሞቱ በፊት አርኬላዎስን በይሁዳና በሌሎች አካባቢዎች ላይ አልጋ ወራሽ አድርጎ ሾሞት ነበር። ይሁንና አርኬላዎስ መግዛት ከመጀመሩ በፊት እስከ ሮም ድረስ ተጉዞ አውግስጦስ ቄሳር ሹመቱን እንዲያጸድቅለት ማድረግ ያስፈልገው ነበር።