የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

c ቀደም ሲል የተሰጡት እንዲህ ያሉ ማስጠንቀቂያዎች ኃይል እንዳይኖራቸው ተጽዕኖ ያሳደረው አንዱ ምክንያት ማስጠንቀቂያዎቹ በዋነኝነት የሚሠሩት 144,000ዎቹን ላቀፈው የክርስቶስ ትንሽ መንጋ እንደሆነ ይታሰብ የነበረ መሆኑ ነው። ከ1935 በፊት በራእይ 7:9, 10 ላይ የተጠቀሰው “እጅግ ብዙ ሕዝብ” ስፍር ቁጥር የሌላቸውን የሕዝበ ክርስትና አብያተ ክርስቲያናት አባላት እንደሚያጠቃልል ተደርጎ ይታሰብ እንደነበር በምዕራፍ 5 ላይ እንመለከታለን፤ እነዚህ ሰዎች በመጨረሻው ቀን ከክርስቶስ ጎን ስለሚቆሙ ሁለተኛ ደረጃ የሚሰጣቸው የሰማያዊ ክፍል አባላት የመሆን ሽልማት እንደሚያገኙ ተደርጎ ይታመን ነበር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ