የግርጌ ማስታወሻ
c የሰኔ 1880 የጽዮን መጠበቂያ ግንብ 144,000ዎቹ እስከ 1914 ባለው ጊዜ ውስጥ ወደ ክርስትና እምነት የሚለወጡ የአይሁድ ዝርያ ያላቸው ሰዎች እንደሆኑ የሚገልጽ ሐሳብ ይዞ ነበር። ይሁን እንጂ በ1880 መጨረሻ አካባቢ በአሁኑ ጊዜ ካለን ግንዛቤ ጋር ይበልጥ የሚቀራረብ ሐሳብ ወጣ።
c የሰኔ 1880 የጽዮን መጠበቂያ ግንብ 144,000ዎቹ እስከ 1914 ባለው ጊዜ ውስጥ ወደ ክርስትና እምነት የሚለወጡ የአይሁድ ዝርያ ያላቸው ሰዎች እንደሆኑ የሚገልጽ ሐሳብ ይዞ ነበር። ይሁን እንጂ በ1880 መጨረሻ አካባቢ በአሁኑ ጊዜ ካለን ግንዛቤ ጋር ይበልጥ የሚቀራረብ ሐሳብ ወጣ።