የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

d ኢየሱስ፣ ከፍተኛ ዋጋ ያለውን ዕንቁ ለመፈለግ ስለሄደ ተጓዥ ነጋዴ የተናገረው ምሳሌም ተመሳሳይ ትምህርት ይዟል። ነጋዴው ዕንቁውን ሲያገኘው ያለውን ሁሉ ሸጦ ገዛው። (ማቴ. 13:45, 46) ሁለቱ ምሳሌዎች የመንግሥቱን እውነት የምንማርበት መንገድ ሊለያይ እንደሚችልም ያሳያሉ። አንዳንዶች እውነትን የሚያገኙት በአጋጣሚ ሲሆን ሌሎች ደግሞ ፈልገው ያገኙታል። እውነትን ያገኘንበት መንገድ ምንም ይሁን ምን በሕይወታችን ውስጥ መንግሥቱን ለማስቀደም ስንል መሥዋዕት ለመክፈል ፈቃደኞች ነን።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ