የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ከሌሎች አገሮች ወደ ቤተ መቅደሱ የሚመጡ አይሁዳውያን የቤተ መቅደሱን ዓመታዊ ግብር የሚከፍሉት በአካባቢው በሚሠራበት ገንዘብ መሆን ነበረበት፤ በመሆኑም ገንዘብ መንዛሪዎች የተወሰነ ዋጋ በማስከፈል ገንዘባቸውን ይቀይሩላቸው ነበር። በተጨማሪም ሰዎቹ መሥዋዕት ለማቅረብ እንስሳት መግዛት ያስፈልጋቸው ይሆናል። ኢየሱስ ነጋዴዎቹን “ዘራፊዎች” በማለት የጠራቸው ለሚሰጡት አገልግሎት በጣም የተጋነነ ዋጋ ይጠይቁ ስለነበር ሳይሆን አይቀርም።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ