የግርጌ ማስታወሻ
f ጥሩውን ዓሣ ከመጥፎው ዓሣ የመለየቱ ሥራ በጎችን ከፍየሎቹ ከመለየቱ ሥራ ጋር አንድ አይደለም። (ማቴ. 25:31-46) በጎቹ ከፍየሎቹ የሚለዩት ማለትም የመጨረሻው ፍርድ የሚከናወነው በመጪው ታላቅ መከራ ወቅት ነው። እስከዚያው ድረስ ግን በመጥፎ ዓሣ የተመሰሉት ሰዎች ወደ ይሖዋ መመለስና በዕቃ በተመሰሉት ጉባኤዎች ውስጥ መሰብሰብ ይችላሉ።—ሚል. 3:7
f ጥሩውን ዓሣ ከመጥፎው ዓሣ የመለየቱ ሥራ በጎችን ከፍየሎቹ ከመለየቱ ሥራ ጋር አንድ አይደለም። (ማቴ. 25:31-46) በጎቹ ከፍየሎቹ የሚለዩት ማለትም የመጨረሻው ፍርድ የሚከናወነው በመጪው ታላቅ መከራ ወቅት ነው። እስከዚያው ድረስ ግን በመጥፎ ዓሣ የተመሰሉት ሰዎች ወደ ይሖዋ መመለስና በዕቃ በተመሰሉት ጉባኤዎች ውስጥ መሰብሰብ ይችላሉ።—ሚል. 3:7