የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ወልድ እንዴት ማስተማር እንዳለበት አብ እንዳሠለጠነው በምን እናውቃለን? እስቲ ይህን አስብ፦ ኢየሱስ በሚያስተምርበት ወቅት በርካታ ምሳሌዎችን መጠቀሙ እሱ ከመወለዱ ከብዙ ዘመናት በፊት የተጻፈ ትንቢት እንዲፈጸም አድርጓል። (መዝ. 78:2፤ ማቴ. 13:34, 35) ከዚህ መመልከት እንደምንችለው ይህንን ትንቢት ያስነገረው ይሖዋ፣ ልጁ በምሳሌዎች ተጠቅሞ እንደሚያስተምር ከረጅም ጊዜ በፊት ያውቅ ነበር። —2 ጢሞ. 3:16, 17

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ