የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a አቤል የተጸነሰው አዳምና ሔዋን ከገነት ከተባረሩ ብዙም ሳይቆይ እንደሆነ መገመት ይቻላል። (ዘፍ. 4:1, 2) ዘፍጥረት 4:25 አምላክ ‘በአቤል ፋንታ’ ሴትን እንደተካው ይናገራል። አዳም ሴትን ሲወልድ 130 ዓመቱ ነበር፤ ሴት የተወለደው አቤል በአሰቃቂ ሁኔታ ከተገደለ በኋላ ነው። (ዘፍ. 5:3) ስለዚህ ቃየን አቤልን ሲገድለው የአቤል ዕድሜ 100 ዓመት ገደማ ሊሆን ይችላል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ