የግርጌ ማስታወሻ
a አቤል የተጸነሰው አዳምና ሔዋን ከገነት ከተባረሩ ብዙም ሳይቆይ እንደሆነ መገመት ይቻላል። (ዘፍ. 4:1, 2) ዘፍጥረት 4:25 አምላክ ‘በአቤል ፋንታ’ ሴትን እንደተካው ይናገራል። አዳም ሴትን ሲወልድ 130 ዓመቱ ነበር፤ ሴት የተወለደው አቤል በአሰቃቂ ሁኔታ ከተገደለ በኋላ ነው። (ዘፍ. 5:3) ስለዚህ ቃየን አቤልን ሲገድለው የአቤል ዕድሜ 100 ዓመት ገደማ ሊሆን ይችላል።