የግርጌ ማስታወሻ
b ዘፍጥረት 4:26 የአዳም የልጅ ልጅ በሆነው በሄኖስ ዘመን “ሰዎች የይሖዋን ስም መጥራት” እንደጀመሩ ይናገራል። ሆኖም የይሖዋን ስም ይጠሩ የነበረው አክብሮት በጎደለው መንገድ እንደሆነ ከሁኔታው መረዳት ይቻላል፤ ምናልባትም ስሙን ለጣዖቶቻቸው ሰጥተው ሊሆን ይችላል።
b ዘፍጥረት 4:26 የአዳም የልጅ ልጅ በሆነው በሄኖስ ዘመን “ሰዎች የይሖዋን ስም መጥራት” እንደጀመሩ ይናገራል። ሆኖም የይሖዋን ስም ይጠሩ የነበረው አክብሮት በጎደለው መንገድ እንደሆነ ከሁኔታው መረዳት ይቻላል፤ ምናልባትም ስሙን ለጣዖቶቻቸው ሰጥተው ሊሆን ይችላል።