የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b “ቅናት” የሚለው ቃል የተሠራበት መንገድ ይሖዋ ለእሱ ታማኝ የመሆንን ጉዳይ ምን ያህል አክብዶ እንደሚመለከተው ያሳያል። ይህ ቃል አንድ ባል ሚስቱ ለእሱ ያላትን ታማኝነት ብታጓድል ምን ያህል እንደሚቆጣ ሊያስታውሰን ይችላል። (ምሳሌ 6:34) ልክ እንደዚህ ባል ሁሉ ይሖዋም የቃል ኪዳን ሕዝቦቹ ጣዖት በማምለክ ለእሱ የነበራቸውን ታማኝነት ሲያጓድሉ መቆጣቱ የሚያስገርም አይደለም። አንድ የማመሣከሪያ ጽሑፍ እንዲህ ይላል፦ “የአምላክ ቅናት . . . የሚመነጨው ከቅድስናው ነው። እሱ ብቻ ቅዱስ ስለሆነ . . . ማንም አምልኮውን እንዲቀናቀነው አይፈቅድም።”—ዘፀ. 34:14

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ