የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ሕዝቅኤል በራእይ የተመለከታቸው አጥንቶች ‘የተገደሉ ሰዎች’ አጥንቶች እንጂ ተፈጥሯዊ በሆነ ሁኔታ የሞቱ ሰዎች አጥንቶች አልነበሩም። (ሕዝ. 37:9) በመጀመሪያ አሦራውያን አሥሩን ነገድ ያቀፈውን የእስራኤል መንግሥት፣ በኋላ ደግሞ ባቢሎናውያን ሁለቱን ነገድ ያቀፈውን የይሁዳ መንግሥት ድል ነስተው በግዞት በወሰዱበት ወቅት “መላው የእስራኤል ቤት” በምሳሌያዊ ሁኔታ ተገድሏል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ