የግርጌ ማስታወሻ
b አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ተንታኞች፣ ይህ አገላለጽ አዎንታዊ ሐሳብ እንደሚያስተላልፍ ይናገራሉ፤ ምክንያቱም ምግብ ሳይበላሽ እንዲቆይ ለማድረግ የሚያገለግል ጨው ማምረት በሙት ባሕር አካባቢ ለረጅም ዘመን የቆየ አትራፊ ሥራ ነው። ይሁን እንጂ ጥቅሱ “እነዚህ ቦታዎች አይፈወሱም” በማለት በቀጥታ እንደሚናገር ልብ በል። እነዚህ ቦታዎች ከይሖዋ ቤት የሚመነጨው ሕይወት ሰጪ ውኃ ስለማይደርስባቸው ሳይፈወሱ ሕይወት አልባ እንደሆኑ ይቀራሉ። ስለዚህ በዚህ ራእይ ላይ የተጠቀሱት ረግረጋማ ቦታዎች ጨዋማ ሆነው መቅረታቸው አሉታዊ የሆነ ትርጉም የሚያስተላልፍ ሳይሆን አይቀርም።—መዝ. 107:33, 34፤ ኤር. 17:6