የግርጌ ማስታወሻ
a እዚህ ላይ የተጠቀሰው አንቲሊትሮን የተባለው የግሪክኛ ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በሌላ ሥፍራ አይገኝም። ቃሉ ኢየሱስ በማርቆስ 10:45 ላይ ስለ ቤዛ ሲናገር ከተጠቀመበት ቃል ጋር (ከሊትሮን ጋር) ይዛመዳል። ይሁን እንጂ አዲሱ ኢንተርናሽናል የአዲስ ኪዳን መንፈሣዊ ትምህርት መዝገበ ቃላት ሊትሮን አንድን ነገር የሌላው ነገር ልዋጭ ማድረግን ያጎላል። ስለዚህ አዲሲቱ ዓለም ትርጉም “ተመጣጣኝ ቤዛ” ብሎ መተርጎሙ ተገቢ ነው።