የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ጳውሎስ በግዝረት ጉዳይ ላይ ምላሽ የሰጠባቸውን ሁለት መንገዶች አወዳድር። መገረዝ ከንቱ መሆኑን ቢያውቅም በእናቱ በኩል አይሁዳዊ የነበረውን ጢሞቴዎስን ገርዞታል። (1 ቆሮንቶስ 7:19፤ ሥራ 16:3) ቲቶን ግን ከይሁዲነት ጠበቆች ጋር በነበረው ክርክር ምክንያት ሕግ ግዴታ ያለመሆኑን ለማሳየት እንዳይገረዝ አድርጐታል። (ገላትያ 2:3) ቲቶ ግሪካዊ ነበር። ስለዚህ እንደ ጢሞቴዎስ እንዲገረዝ የሚያደርገው ምክንያት አልነበረውም። ከአሕዛብ የነበረ እንደመሆኑ ቢገረዝ ኖሮ “ክርስቶስ ምንም አይጠቅመውም” ነበር።​—ገላትያ 5:2-4

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ