የግርጌ ማስታወሻ
a እዚህ ላይ “የቃል ኪዳኑ ተጋቢ” ተብለው የተተረጎሙት ሁለት የግሪክኛ ቃላት ቃል በቃል “የግል ቃል ኪዳን ያደረገው” ወይም “ቃል ኪዳን አድራጊው” የሚል ትርጉም አላቸው።—በመጠበቂያ ግንብ መጽሐፍ ቅዱስና ትናንሽ ጽሑፎች ማህበር በታተመው የግሪክኛ ቅዱሳን ጽሑፎች የአዲሲቱ ዓለም ኢንተርሊኒየር ትርጉምና በዶክተር አልፍሬድ ማርሻል ከግሪክኛ ወደ እንግሊዝኛ ተተርጉሞ የታተመው የአዲስ ኪዳን ኢንተርሊኒየር