የግርጌ ማስታወሻ
a አንዳንዶች በያዕቆብ 5:14, 15 ላይ ያሉት ቃላት ከእምነት ፈውስ ጋር ግንኙነት አላቸው ብለው ያስባሉ። ይሁን እንጂ ከጥቅሱ ዙሪያ ያለው ሐሳብ ያዕቆብ የሚናገረው ስለ መንፈሳዊ ሕመም መሆኑን ያሳያሉ። (ያዕቆብ 5:15, 16, 19, 20) ያዕቆብ በእምነት የደከሙ ግለሰቦች ሽማግሌዎች እንዲረዷቸው መጠየቅ እንዳለባቸው ይመክራል።
a አንዳንዶች በያዕቆብ 5:14, 15 ላይ ያሉት ቃላት ከእምነት ፈውስ ጋር ግንኙነት አላቸው ብለው ያስባሉ። ይሁን እንጂ ከጥቅሱ ዙሪያ ያለው ሐሳብ ያዕቆብ የሚናገረው ስለ መንፈሳዊ ሕመም መሆኑን ያሳያሉ። (ያዕቆብ 5:15, 16, 19, 20) ያዕቆብ በእምነት የደከሙ ግለሰቦች ሽማግሌዎች እንዲረዷቸው መጠየቅ እንዳለባቸው ይመክራል።