የግርጌ ማስታወሻ
a መንፈስ ቅዱስ “አጽናኝ [ረዳት አዓት]” በመባል ስብዕና ቢሰጠውም በግሪክኛው የተሰጠው ፆታ የግዑዝ ፆታ ወይም አነስታይ ወይም ተባዕታይ መሆኑን የማያመለክት ስለሆነ መንፈስ ቅዱስ ስብዕና ያለው አካል አይደለም። በተመሳሳይም ለጥበብ አነስታይ ተውላጠ ስም ተሰጥቶት ስብዕና እንዳለው ተደርጎ ተገልጾአል። (ምሳሌ 1:20-33፤ 8:1-36) ከዚህም በላይ መንፈስ ቅዱስ “ፈሰሰ” ተብሎ ስለተገለጸ አካል ቢሆን ኖሮ ሊፈስ አይችልም ነበር።—ሥራ 2:33