የግርጌ ማስታወሻ
b የአይሁድ ታሪክ ጸሐፊ የነበረው ጆሴፈስ የራሱን የትውልድ ሐረግ መዘርዘሩ ከ70 እዘአ አስቀድሞ በነበሩት ጊዜያት እንዲህ ዓይነት መዛግብት እንደነበሩ ግልጽ ያደርገዋል። በግልጽ መረዳት እንደምንችለው እነዚህ መዝገቦች ከኢየሩሳሌም ከተማ ጋር ስለ ጠፉ ከዚያ በኋላ ለመጡ መሲሕ ነን ባዮች የትውልድ ሐረጋቸውን ለማረጋገጥ አዳጋች ሆኖአል።
b የአይሁድ ታሪክ ጸሐፊ የነበረው ጆሴፈስ የራሱን የትውልድ ሐረግ መዘርዘሩ ከ70 እዘአ አስቀድሞ በነበሩት ጊዜያት እንዲህ ዓይነት መዛግብት እንደነበሩ ግልጽ ያደርገዋል። በግልጽ መረዳት እንደምንችለው እነዚህ መዝገቦች ከኢየሩሳሌም ከተማ ጋር ስለ ጠፉ ከዚያ በኋላ ለመጡ መሲሕ ነን ባዮች የትውልድ ሐረጋቸውን ለማረጋገጥ አዳጋች ሆኖአል።