የግርጌ ማስታወሻ
a በ1874 የተዘጋጀ የመጽሐፍ ቅዱስ ማብራሪያ አንድሪው ኤ ቦናር የተናገሩትን በመጥቀስ እንዲህ ብሏል፦ “[በ85ኛው] መዝሙር የመጨረሻ መዝጊያ ላይ የአምላክን እጅግ በጣም ብዙ የተለዩ ባሕርያትና ክብራማው ስሙ በግልጽ ጎላ ተደርገዋል። እኩል በሆነ መጠን በይሖዋ ባሕርያት በተሞላ ሌላው ‘የዳዊት ጸሎት’ የተከተለው በዚህ ምክንያት ይሆናል። የዚህ [የ86ኛው] መዝሙር ዋና መንፈስ የይሖዋ ስም ነው።”