የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ከብዙ ጸሎትና ከብዙ የአምላክ ቃል ጥናት በኋላ ጆሴፍ ራዘርፎርድ በጀርመን ላሉት ወንድሞች ምን ብሎ መልስ እንደሚሰጣቸው በግልጽ ተገነዘበ። ምን ማድረግ እንዳለባቸውና እንደሌለባቸው የሚነግራቸው እርሱ አለመሆኑን አወቀ። በስብሰባና በመመስከር ረገድ ምን ማድረግ እንዳለባቸው በግልጽ የሚነግራቸው የአምላክ ቃል ነው። ስለዚህ የጀርመን ወንድሞች በድብቅ ለመሥራት ተገደዱ። አንድ ላይ መሰብሰብንና ስለ ይሖዋ ስምና ስለ መንግሥቱ መመስከርን በሚመለከት የይሖዋን ትእዛዝ መታዘዛቸውን ቀጠሉ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ