የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b እስራኤላውያን ብረት የማቅለጥን ሥራ ለምደው ነበር። ከመዳብ ማዕድን ማውጫ ቦታዎቻቸው የአንዳንዶቹ ቅሪት ተገኝቷል። እንዲሁም ለቤተ መቅደሱ የሚያገለግሉ መሣሪያዎችን ለማዘጋጀት ሲባል መዳብ ይቀልጥ ነበር። (ከ1 ነገሥት 7:​14–46 ጋር አወዳድር) ይህ የማቅለጥ ሂደት በጭስ፣ በሚነጠርበት ጊዜ ከላይ በሚንሳፈፉ ቆሻሻዎችና በዝቃጮች መልክ የተወሰነ መጠን ያለው ብክለት ሳይፈጥር ይከናወን ነበር ማለት ሊሆን የማይችል ነገር ይመስላል። ሆኖም ይሖዋ አነስተኛ የሕዝብ ብዛት ባለበትና ገለልተኛ በሆነው አካባቢ ሊኖር የሚችለውን ቆሻሻ ችሎ ለማለፍ ፈቃደኛ እንደነበር ግልጽ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ