የግርጌ ማስታወሻ
a የእስራኤል ብሔር በሥነ ጥበብና በሙዚቃ ረገድ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሶ እንደነበረ ግልጽ ነው። የአሦራውያን የጥርብ ድንጋይ ቅርጽ ንጉሥ ሰናክሬብ የእስራኤል ንጉሥ የነበረው ሕዝቅያስ እስራኤላውያን ሙዚቀኞችን ግብር አድርጎ እንዲሰጠው መጠየቁን ያመለክታል። ግሮቭስ ዲክሽነሪ ኦቭ ሚዩዚክ ኤንድ ሚዩዚሽያንስ “ሙዚቀኞች ግብር ሆነው እንዲሰጡ መጠየቅ የተለመደ ነገር አልነበረም” ብሎአል።